ትንሿ የ’ሕል ዘር፤ ዐይን እንኳ ብትገባ የማትቆረቁር፤ ድንገት ጠብ ብትል የማትገኝ ከምድር፤ ቁልቁል አሾልቃ በንቀት እያየች፤ በድሃው ወገኔ ከት ብላ ሳቀች! …….. እጅጉን አሾፈች:: አሹቅህን አውልቅ – ሽንብራህን ቆርጥም፤ ባቄላህን ጠርጥር – በቆሎህን ከርትም፤ እኔን ካሁን ወዲያ እንኳን ልትበላኝ፤ ድንገት በመንገድ ላይ ባይንህም አታየኝ፤ እያለች አፌዘች፤ በወገኔ ሳቀች !………. በወገኔ አሾፈች !! አረም እንዳይውጣት – […]
↧